Telegram Group & Telegram Channel
#በይረሙን (የዛሬው የዕለተ ዓርብ የተለየ ጾም ጉዳይ)
᯼͞᳀͟͞ ͟͞ ̸͟͞ ͟͞ ͟͞ ͞ ͟͞ ̸ ͟͞  ͟͞᯼᳀᯼͟͞ ͟͞ ͟͞ ̸͟͞ ͟͞ ͟͞ ͟͞ ̸͞͝ ͟͞᯼᳀᯼͟͞ ͟͞ ͟͞ ̸͟͞ ͟͞ ͟͞ ͟͞ ̸͞͝ ͟͞᳀᯼

✧ "በይረሙን" ምንድር ነው?

መጽሐፈ ስንክሳራችን የጥር ፲ ተዝካር  የጥምቀቱን ዋዜማ መታሰቢያ  ስለ «ጾመ ዕለት ዋሕድ ⇨ ዘስሙ ገሀድ» በቁጥር ፬ ሲገልጥ እንዲህ ብሏል ፦

☞ ወለእመ ኮነ በዕለተ በይረሙን ዘውእቱ አስተርእዮ በዕለተ እሑድ አው በዕለተ ሰንበተ አይሑድ ይጹሙ በዕለተ አርብ እምቅድሜሁ እስከ ምሴት!

☞ በይረሙን በእሑድ ወይም በአይሁድ ሰንበት ቀን ቢሆን [በይረሙን ያለውን አማርኛው «ጌታ የተገለጸበት ጥር ዐሥር ቀን ነው» ብሎ ይፈታውና]  በዋዜማው ዐርብ እስከ ምሽት ይጹሙ!

☞ And if the day of Bayramum fall on the First Day of the week, or on the Sabbath of the Jews, one shall fast on the Fourth Day of the week [friday] preceding it until the evening!

ታዲያ በዘንድሮው ልክ ስንክሳሩ እንዳስቀመጠው በይረሙኑ ቅዳሜ ስለዋለ ዓርብን ሠዓት ጨምረን መጾም  እንዳለብን ልንረዳ ይገባል።

#በ_ይ_ረ_ሙ_ን

በሰዋስው ሊቅነት በሀገራችን ቀድመው የሚወሱት ኪዳነ ወልድ (በመጽሐፈ ሰዋስው ወግስ መዝገበ ቃላት ሐዲስ) እንዲኽ የሚል ፍንጭ ያስቀምጣሉ ለበይረሙን መነሻው አረቢኛው በራይም ሲሆን ትርጉሙ  ቅድሳት፣ ዕለተ ቅድሳት፣ አስተርእዮ ጥምቀት ማለት ነው ብለው እንደ ምንጭ  ስንክ ጥር ፲ን ተመልከት ይላሉ!

      ይኽን ይዞ የውጪውን መዛግብተ ቃላት የሚያካልል ቢኖር ከዚህ መድረስ ይችላል  በትርጉም  በይረሙን ያለው  በረይሙን [Baraymun] የሚለውን ሲሆን የአረቡ ባራሙን baramun በግሪኩም παραμόνη ፓራሞን (ፓራሞኔ)  በሚል አቻ ትርጉም ቃሉ መታወቁ ተገልጧል!
☞ Comparative dictionary of Geʻez (classical Ethiopic) : Geʻez-English / English-Geʻez, with an index of the Semitic roots /. by Wolf Leslau. Page 109

የአፍሪቃ ድንበር፣ መካነ ጻዕር፣ ልሳነ ባህር… የሚሰኙት ግብጣውያኑ የቅብጥ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቃላትን ምንነት [Dictionary of Church Terms] በዘገቡበት ድረ መካን ላይ ፓራሞን (Paramone)
የሚለውን ቃል ከነ ሥርዓተ በዓሉ በተከታዩ መንገድ አብራርተውልናል!

  ↳ A Greek term meaning watch, vigil, especially on the eve of a festival. Its Arabic equivalent, Paramun, is a term generally used for the vigils of the Nativity of Our Lord Jesus Christ and of the Epiphany. It is a fast requiring abstention from eating fish, meat, eggs, milk, butter, and cheese. If the day before the feast happens to be Saturday or Sunday, then the paramone begins on Friday because it is not permitted to fast on Saturday or Sunday.

↷ ፓራሞን የግሪክ ቃል ሲሆን መጋድ (ገሃድ መሆን መታየት መገለጥ) ፣ ዋዜማ ይልቁንም ደግሞ የክብረ በዓሉ ፊተኛው ቀን የሚውል ዕለት ተብሎ ይገለጣል። የአረቢኛው አቻ ቃል ፓራሙንም በአጠቃላይ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደትና በዓለ ጥምቀት ዋዜማ የሚነገር ከዓሣ ከሥጋ ከእንቁላል ከወተት ከቅቤና ከአይብ መከልከልን የሚጠይቅ የጾም ቀን ነው! ታዲያ ክብረ በዓሉ አስቀድሞ የሚውለው ይኽ ዕለት በቀዳሚትና በእሑድ ሰንበታት ላይ ያረፈ እንደሆን ፓራሞኑ የሚጀምረው ዕለተ ዓርብ ይሆናል ምክንያቱም በሰንበታቱ ከጥሉላቱ እንጂ ጨርሶ ከመባልዕት መከልከል አይፈቀድምና!


#የበይረሙን_ጦም?

ስንክሳራችን “ይጹሙ በዕለተ ዓርብ እምቅድሜሁ እስከ ምሴት! … በዋዜማው ዐርብ እስከ ምሽት ይጹሙ" ይላል! ተጨማሪ ሰንበታቱን በሚመለከት ዓርብን ጦመናል ብለን ጥምቀቱ (ጥር ፲፩) እሑድ ሲውል ቅዳሜ  እንዳንበላ ሰኞ ሲውል ደግሞ እሑድ እንዳንበላ «ይትዓቀቡ እምነ በሊዕ ጥሉላተ…  ጥሉላትን ከመብላት ይጠበቁ» ይላል! (ጥሉላት ማለት ቅባታማ ሥጋ ቅቤ ዕንቍላል ወተት የሰባ የድሎት ምግብ…የእንሰሳት ተዋፅኦ የሚለውን ይገልጣል)

በአጭሩ ዘንድሮ በዓሉ የዋለው እሑድ ነው! ስለዚኽ ጦመ «በይረሙን» የሚባለው ቅዳሜን ከጥሉላት መከልከልና ዓርብን ግን እስከ ምሽት ከምግብ መከልከል! (ይኽ ግን   በሌላ ዓመት ደግሞ እንዲኹ በዓሉ ሰኞ ቢውል ቅዳሜን ከምግብ ተከልክሎ መዋል ስለማይገባ  በተመሳሳይ ዓርብን   እነደዚሁ እስከ ምሽት ሳይበሉ መቆየት የሚለውን ይገልጣል!



tg-me.com/orthodox1/13072
Create:
Last Update:

#በይረሙን (የዛሬው የዕለተ ዓርብ የተለየ ጾም ጉዳይ)
᯼͞᳀͟͞ ͟͞ ̸͟͞ ͟͞ ͟͞ ͞ ͟͞ ̸ ͟͞  ͟͞᯼᳀᯼͟͞ ͟͞ ͟͞ ̸͟͞ ͟͞ ͟͞ ͟͞ ̸͞͝ ͟͞᯼᳀᯼͟͞ ͟͞ ͟͞ ̸͟͞ ͟͞ ͟͞ ͟͞ ̸͞͝ ͟͞᳀᯼

✧ "በይረሙን" ምንድር ነው?

መጽሐፈ ስንክሳራችን የጥር ፲ ተዝካር  የጥምቀቱን ዋዜማ መታሰቢያ  ስለ «ጾመ ዕለት ዋሕድ ⇨ ዘስሙ ገሀድ» በቁጥር ፬ ሲገልጥ እንዲህ ብሏል ፦

☞ ወለእመ ኮነ በዕለተ በይረሙን ዘውእቱ አስተርእዮ በዕለተ እሑድ አው በዕለተ ሰንበተ አይሑድ ይጹሙ በዕለተ አርብ እምቅድሜሁ እስከ ምሴት!

☞ በይረሙን በእሑድ ወይም በአይሁድ ሰንበት ቀን ቢሆን [በይረሙን ያለውን አማርኛው «ጌታ የተገለጸበት ጥር ዐሥር ቀን ነው» ብሎ ይፈታውና]  በዋዜማው ዐርብ እስከ ምሽት ይጹሙ!

☞ And if the day of Bayramum fall on the First Day of the week, or on the Sabbath of the Jews, one shall fast on the Fourth Day of the week [friday] preceding it until the evening!

ታዲያ በዘንድሮው ልክ ስንክሳሩ እንዳስቀመጠው በይረሙኑ ቅዳሜ ስለዋለ ዓርብን ሠዓት ጨምረን መጾም  እንዳለብን ልንረዳ ይገባል።

#በ_ይ_ረ_ሙ_ን

በሰዋስው ሊቅነት በሀገራችን ቀድመው የሚወሱት ኪዳነ ወልድ (በመጽሐፈ ሰዋስው ወግስ መዝገበ ቃላት ሐዲስ) እንዲኽ የሚል ፍንጭ ያስቀምጣሉ ለበይረሙን መነሻው አረቢኛው በራይም ሲሆን ትርጉሙ  ቅድሳት፣ ዕለተ ቅድሳት፣ አስተርእዮ ጥምቀት ማለት ነው ብለው እንደ ምንጭ  ስንክ ጥር ፲ን ተመልከት ይላሉ!

      ይኽን ይዞ የውጪውን መዛግብተ ቃላት የሚያካልል ቢኖር ከዚህ መድረስ ይችላል  በትርጉም  በይረሙን ያለው  በረይሙን [Baraymun] የሚለውን ሲሆን የአረቡ ባራሙን baramun በግሪኩም παραμόνη ፓራሞን (ፓራሞኔ)  በሚል አቻ ትርጉም ቃሉ መታወቁ ተገልጧል!
☞ Comparative dictionary of Geʻez (classical Ethiopic) : Geʻez-English / English-Geʻez, with an index of the Semitic roots /. by Wolf Leslau. Page 109

የአፍሪቃ ድንበር፣ መካነ ጻዕር፣ ልሳነ ባህር… የሚሰኙት ግብጣውያኑ የቅብጥ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቃላትን ምንነት [Dictionary of Church Terms] በዘገቡበት ድረ መካን ላይ ፓራሞን (Paramone)
የሚለውን ቃል ከነ ሥርዓተ በዓሉ በተከታዩ መንገድ አብራርተውልናል!

  ↳ A Greek term meaning watch, vigil, especially on the eve of a festival. Its Arabic equivalent, Paramun, is a term generally used for the vigils of the Nativity of Our Lord Jesus Christ and of the Epiphany. It is a fast requiring abstention from eating fish, meat, eggs, milk, butter, and cheese. If the day before the feast happens to be Saturday or Sunday, then the paramone begins on Friday because it is not permitted to fast on Saturday or Sunday.

↷ ፓራሞን የግሪክ ቃል ሲሆን መጋድ (ገሃድ መሆን መታየት መገለጥ) ፣ ዋዜማ ይልቁንም ደግሞ የክብረ በዓሉ ፊተኛው ቀን የሚውል ዕለት ተብሎ ይገለጣል። የአረቢኛው አቻ ቃል ፓራሙንም በአጠቃላይ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደትና በዓለ ጥምቀት ዋዜማ የሚነገር ከዓሣ ከሥጋ ከእንቁላል ከወተት ከቅቤና ከአይብ መከልከልን የሚጠይቅ የጾም ቀን ነው! ታዲያ ክብረ በዓሉ አስቀድሞ የሚውለው ይኽ ዕለት በቀዳሚትና በእሑድ ሰንበታት ላይ ያረፈ እንደሆን ፓራሞኑ የሚጀምረው ዕለተ ዓርብ ይሆናል ምክንያቱም በሰንበታቱ ከጥሉላቱ እንጂ ጨርሶ ከመባልዕት መከልከል አይፈቀድምና!


#የበይረሙን_ጦም?

ስንክሳራችን “ይጹሙ በዕለተ ዓርብ እምቅድሜሁ እስከ ምሴት! … በዋዜማው ዐርብ እስከ ምሽት ይጹሙ" ይላል! ተጨማሪ ሰንበታቱን በሚመለከት ዓርብን ጦመናል ብለን ጥምቀቱ (ጥር ፲፩) እሑድ ሲውል ቅዳሜ  እንዳንበላ ሰኞ ሲውል ደግሞ እሑድ እንዳንበላ «ይትዓቀቡ እምነ በሊዕ ጥሉላተ…  ጥሉላትን ከመብላት ይጠበቁ» ይላል! (ጥሉላት ማለት ቅባታማ ሥጋ ቅቤ ዕንቍላል ወተት የሰባ የድሎት ምግብ…የእንሰሳት ተዋፅኦ የሚለውን ይገልጣል)

በአጭሩ ዘንድሮ በዓሉ የዋለው እሑድ ነው! ስለዚኽ ጦመ «በይረሙን» የሚባለው ቅዳሜን ከጥሉላት መከልከልና ዓርብን ግን እስከ ምሽት ከምግብ መከልከል! (ይኽ ግን   በሌላ ዓመት ደግሞ እንዲኹ በዓሉ ሰኞ ቢውል ቅዳሜን ከምግብ ተከልክሎ መዋል ስለማይገባ  በተመሳሳይ ዓርብን   እነደዚሁ እስከ ምሽት ሳይበሉ መቆየት የሚለውን ይገልጣል!

BY ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/orthodox1/13072

View MORE
Open in Telegram


ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How To Find Channels On Telegram?

There are multiple ways you can search for Telegram channels. One of the methods is really logical and you should all know it by now. We’re talking about using Telegram’s native search option. Make sure to download Telegram from the official website or update it to the latest version, using this link. Once you’ve installed Telegram, you can simply open the app and use the search bar. Tap on the magnifier icon and search for a channel that might interest you (e.g. Marvel comics). Even though this is the easiest method for searching Telegram channels, it isn’t the best one. This method is limited because it shows you only a couple of results per search.

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 from us


Telegram ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴
FROM USA